News

ድርጅቱ ድጋፍ አደረገ

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ደርጅት ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ዜጎች በመደገፍ ማህበራዊ ሃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል። መጋቢት 27 ቀን 2016 ዓም የኢድ አል ፈጥር እና የፋስካ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ለልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ድጋፍ አደረገ። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ እስመለዓለም ምህረቱ ድጋፉን ለልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 10 ዋና ሥራ አስፈጻሚ ባስረከቡበት ሥነሥዓት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ድርጅቱ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን …

ድርጅቱ ድጋፍ አደረገ Read More »

TENDER INVITATION FOR SUPPLY OF GASOIL AND REGULAR GASOLINE

TENDER INVITATION FOR THE SUPPLY OF GASOIL AND REGULAR GASOLINE TENDER NO. EPSE 01/2024 The Ethiopian Petroleum Supply Enterprise invites sealed bids from interested bidders for the supply of 960,000-1,200,000 MT Gas Oil and 760,000-860,000 MT Regular Gasoline. A complete set of bidding documents may be purchased by interested bidder from the Enterprise’s Head Office Room …

TENDER INVITATION FOR SUPPLY OF GASOIL AND REGULAR GASOLINE Read More »

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March 8) ተከበረ

በአሜሪካን ሀገር እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር 1908 ብዛታቸው 15 ሺህ የሚሆኑ ሴቶች  የተሻለ ደመወዝ፣ ጥሩ የሥራ አካባቢና የሥራ ሰዓት ማስተካከያ  እንዲሁም የሴቶች የመምረጥ መብት እንዲከበር ለመጠየቅ ወደ አደባባይ ወጡ፡፡ ሴቶች በአደባባይ ወጥተው ነፃነታቸውን የጠየቁበትን ቀን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት “የሴቶች ቀን ብሎ” በማወጅ ዓለም አቀፍ ይዘት ኖሮት በየዓመቱ እንዲከበር እ.ኤ.አ በ1975 ውሳኔ አስተላለፈ።  ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን …

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (March 8) ተከበረ Read More »

አጠቃላይ በነዳጅ ሥራዎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ

በኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት እና በናይል ፔትሮሊየም ካምፓኒ መካከል ጥር 30 ቀን 2016 ዓ.ም አጠቃላይ በነዳጅ ሥራዎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ። የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ እስመለዓለም ምህረቱ በፊርማ በሥነ ሥርዓቱ ላይ እንደገለጹት ቀደም ሲል ለረጅም አመታት ከናይል ፔትሮሊየም ካምፓኒ ጋር ሲሰራ እንደነበር ገልጸው ይህ ዛሬ የተፈረመው ስምምነት አጋርነታቸውን የሚያረጋግጥ መሆኑንና የሁለቱንም …

አጠቃላይ በነዳጅ ሥራዎች ዙሪያ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ Read More »

ድርጅቱ ድጋፍ አደረገ

የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት በተለያዩ ጊዜያት ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ በማድረግ ማኅበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ይገኛል። በዚሁ መሰረት ታህሳስ 25 ቀን 2016 ዓ.ም የምግብ ዘይትና ዱቄት ለአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 01 ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተወካይ ሌሎች የወረዳው ሥራ አመራር በተገኙበት አስረክቧል።የሰው ሀብትና ንብረት አስተዳደር መምሪያ ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሰርካለም ዳምጠው እንደተናገሩት 213 ሊትር የምግብ ዘይት …

ድርጅቱ ድጋፍ አደረገ Read More »

ኢነአድ የፕላቲንዬም ዋንጫ ተሸላሚ ሆነ

ጥቅምት 1 ቀን 2016 ዓ.ም በተካሄደዉ የታማኝ ግብር ከፋዮች የእዉቅናና ሽልማት ሥነ-ሥረዓት ላይ የኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት የ2015 በጀት ዓመት ከፍተኛ ግብር በመክፈል የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ በመሆኑ ኩራት ይሰማዋል፡፡ በዚሁ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የድርጅቱ የቀድሞው ሥራ አስፈፃሚ አቶ ታደሰ ኃይለማርያም ድርጅታችን ለሀገሪቱ ከፍተኛ ግብር በታማኝነት እና በሀቀኝነት በመክፈሉ የፕላቲኒየም ደረጃ እዉቅና የተሰጠው መሆኑን በመግለጽ፣ በቀጣይም …

ኢነአድ የፕላቲንዬም ዋንጫ ተሸላሚ ሆነ Read More »

en_USEnglish
Scroll to Top
Scroll to Top