የሥነምግባርና ጸረ-ሙስና ሥልጠና ተሰጠ
የሥነምግባርና ጸረ-ሙስና ሥልጠና ተሰጠ የድርጅቱ የሥነምግባርና ጸረ-ሙስና መምሪያ ከፌዴራል ሥነ-ምግባርና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ጋር በመተባበር ጥር 28-29/2017 ዓ.ም ያዘጋጀው ሥልጠና ለድርጅቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣የዴፖ ጽ/ቤት ኃላፊዎችና ለቡድን መሪዎች ተሰጠ። የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ እስመለዓለም ምህረቱ ባስተላለፉት መልዕክት ሥልጠናው መንግሥት ከሙስና የጸዳች ኢትዮጵያን ለመፍጠር የያዘው አቅጣጫ ስለመሆኑ፣ በሥልጠናው ላይ የተሳተፉ አካላት ከሥልጠናው የሚገኘውን ግብዓት በመጠቀም መንግሥት …